05/09/2025
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ወላይታ ድቻ ህዝቡ በንቂስ በመውጣት በሶዶ ሁለገብ ስታዲየም አቀባበል እያደረገ ነው
እየተካሄደ በሚገኝው መርሃግብር ላይ ርዕሰ መስተደድር ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገ/መስቀል ጫላ፣ የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እና የወላይታ ድቻ ክለብ የበላይ ጠባቂ ረ/ኘሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች፣ ደጋፊዎች እና የክለቡ አመራሮች ተገኝተዋል 🙏🥰