08/03/2026
እንኳን ደስ አለን!
በ23ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡናን የገጠመው ክለባችን በድንቅ እንቅስቃሴ ጋር ታጅቦ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ኪዳኔ አሰፋ፣ መልካሙ ቦጋለና ያሬድ ዳርዛ ሶስቱን የማሸነፊያ ግቦችን አስገኝተዋል።
የጦና ንቦቹ በሁለተኛው ዙር ያለመሸነፍ ጉዟቸውን አጠናክረው አስቀጥለዋል።