Jimmaa Abbaa jifaar

Jimmaa Abbaa jifaar Let's Support Jimma Abajifar FC and bring our it to the top level! ጅማ አባጅፋር እግር ኳስ ክለብን እንደግፍ! Garee Kubbaa Miilaa Jimmaa Abbaajifaar

Jiraattota magaalaa Jimmaa fi Aanaalee godina Jimmaatiif! Bor ganama wal argaan Istaadiyemii Yuunivarsiitii Jimmaatti ha...
16/06/2025

Jiraattota magaalaa Jimmaa fi Aanaalee godina Jimmaatiif! Bor ganama wal argaan Istaadiyemii Yuunivarsiitii Jimmaatti haa ta'u jedhamneerra!

ለጅማ ከተማ እና ጅማ ዞን ነዋሪዎች!
ነገ በጠዋት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ትልቁ ስታዲየም እንገናኝ ተብለናል!!

Bor ganama sagantaan baniinsa Tapha Guutuu Itoophiyaa 6ffaa Istaadiyemii Yuunivarsiitii Jimmaa guddichatti ni gaggeeffama. Sagantaa kanarratti keessummoota kutaalee biyyattii hundarraa dhufan, hoggantoota mootummaa, artiistota beekamoo, Atleetota biyya keenya waamsisan gurguddoo fi hoggantoota mootummaa hedduun kan argaman yoo ta'u; ummanni keenyas saganticharratti argamuudhaan jaalalaa fi kabaja keessummootaaf akkasumas jaalala ispoortiidhaaf qabu akka agarsiisu waamichi kabajaa isiniif godhameera.
Irraa hin hafinaa!

ነገ ጠዋት 6ኛው መላ ኢትዮጵያ ጨዋታ የመክፈቻ ስነስርዓት በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይካሄዳል። በስነስርዓቱ ላይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች የመጡ እንግዶች፣ የመንግስት አመራሮች፣ አርቲስቶች፣ ሃገራችንን ያስጠሩ ስመጥር አትሌቶች፣ እና ሌሎች እንግዶች የሚገኙ ሲሆን፣ ህዝባችንም በዝግጅቱ ላይ በመገኘት: የፍቅርና እንግዳ ተቀባይ እሴቶቹን እንዲሁም ለስፖርት ያለውን ፍቅር ያሳይ ዘንድ በክብር ተጠርቷል። በመሆኑም ሁላችንም የጅማ ከተማና አከባቢዋ ነዋሪዎች ነገ ጠዋት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ትልቁ ስታዲየም እንገናኝ!!

Hin hafamuyee!
አይቀርም!

Tapha Guutuu Itoophiyaa 6ffaa, Jimmatti!6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ በጅማ!Taphni Guutuu Itoophiyaa Marsaa 6ffaa Waxabajjii 10 hanga ...
14/06/2025

Tapha Guutuu Itoophiyaa 6ffaa, Jimmatti!
6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ በጅማ!

Taphni Guutuu Itoophiyaa Marsaa 6ffaa Waxabajjii 10 hanga 19/2017 ALI magaalaa Jimmaatti gaggeeffama. Waggoota dheeraadhaaf addaan citee kan ture dorgommiin kun barana xiyyeeffannoo argatee haala ho'aadhaan gaggeeffamuuf qophiin xumurameera. Bulchiinsi magaalaa Jimmaas saganticha milkeessuuf qophii xumureera.

Kanumarraa ka'uudhaan hawaasni magaalaa Jimmaa fi naannawaa ishee keessummootaafi ispoorteessitoota kutaalee Itoophiyaa hundarraa dhufan akkuma kanaan duraa simatee keessummeessee Ambaasaaddaroota Jimmaa taasisee gaggeessuutu irraa eegama.

Liistiroorraa kaasee, konkolaachiftoonni taaksii fi baajaajii, hoteelonni, ogeessonni fayyaa, dhaabbileen yaala fayyaa, daldaltoonni, caasaa fi hojjetaan mootummaa, caasaan nageenyaa fi poolisiin, dargaggoon magaalattii keessummoota hunda haala gaariin keessummoota hunda keessummeessuun milkaa'ina dorgommichaatiif gahee keenya bahachuu qabna.

6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ከሰኔ 10 እስከ 19/2017 ዓ.ም. በጅማ ከተማ ይካሄዳል። ለረዥም አመታት ተቋርጦ የነበረው ውድድሩ፣ ዘንድሮ በደማቅ ሁኔታ ሊካሄድ ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቋል።

የጅማ ከተማ አስተዳደርም ስፖርተኞችና ተሳታፊ እንግዶችን ለመቀበልና ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ ዝግጅቱን አጠናቅቋል።

የጅማ ከተማና አከባቢዋ ማህበረሰብም፣ ለወድድር ወደ ከተማችን የሚመጡ ከመላው የኢትዮጵያ ክፍል የተወጣጡ እንግዶችን በተለመደው መልካም የእንግዳ ተቀባይነት ባህላችንና እሴታችን ተቀብለን አስተናግደን፣ እንግዶቹ ወደ መጡበት ሲመለሱ የጅማ አምባሳደሮች እንዲሆኑ ማድረግ ይጠበቅብናል።

ከሊስትሮ ጀምሮ፣ የታክሲና ባጃጅ አሽከርካሪዎች፣ የሆቴል ባለቤቶችና ሰራተኞች፣ የህክምና ባለሙያዎችና ተቋማት፣ ነጋዴዎች፣ በአገልግሎት ዘርፍ የተሰማራችሁ የግል ድርጅቶች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ ፖሊስና የፀጥታ አካላት፣ የከተማዋ ወጣቶችና መላው የማህበረሰብ አካል፣ ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅና እንግዶችም ከመልካም ትዝታ ጋር ወደ መጡበት እንዲመለሱ የሚጠብቅብንን ሁሉ መወጣት ይገባል።

Hoggantoonni fi qondaaltonni Boordii Jimmaa Abajfar hundi baga gammaddan, hojiin kilabicha diiguuf hojjetame dhugoomeera...
23/03/2025

Hoggantoonni fi qondaaltonni Boordii Jimmaa Abajfar hundi baga gammaddan, hojiin kilabicha diiguuf hojjetame dhugoomeera. Kanaan dura waan hunda gaafannus deebii tokkollee hin kennine, waan nama dhibu kilabni keenya gadi bu'uuf dirqame.

መላው የጅማ አባጅፋር ቦርድ አመራሮች እና ሀላፊዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ክለቡ ካለበት ውድድር ወርዶ ክለቡን ለማፍረስ የተሰራው ስራ እውን ሆኗል። ቀድመን ያለውን ነገር በሙሉ በአደራ ...
23/03/2025

መላው የጅማ አባጅፋር ቦርድ አመራሮች እና ሀላፊዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ክለቡ ካለበት ውድድር ወርዶ ክለቡን ለማፍረስ የተሰራው ስራ እውን ሆኗል። ቀድመን ያለውን ነገር በሙሉ በአደራ መልክ ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ ባለ መስጠት በዝምታ ታልፎ እነሆ ክለባችን በሚያሳዝን ሁኔታ ሊወርድ ተገዷል

 #ትኩረት ለክለባችን ዛሬም እንጠይቃለን  #የተጫዋቾች ጥያቄ ባለ መመለሱ ምክንያት ልምምድ ያቆሙት ተጫዋቾቻችን ነገ የሚደረገውን የመጨረሻ ጫወታ ላለመጫወት ወስነዋል። #የተጫዋቾችን ጥያቄ ለ...
22/03/2025

#ትኩረት ለክለባችን ዛሬም እንጠይቃለን

#የተጫዋቾች ጥያቄ ባለ መመለሱ ምክንያት ልምምድ ያቆሙት ተጫዋቾቻችን ነገ የሚደረገውን የመጨረሻ ጫወታ ላለመጫወት ወስነዋል።

#የተጫዋቾችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ ውድድር ቦታ ያመራው ኮሚቴ የተጫዋቾችን ደሞዝ እና ጥያቄ ባለ መመለሱ እነሆ ነገ የሚደረገውን ወሳኝ ጫወታ እንደ ማይጫወቱ ተጫዋቾች አስረግጠው ተናግረዋል በመሆኑም ክለባችን ከውድድሩ ሊወርድ እና ሊሰናበት ከጫፍ ደርሷል።

#የክለቡ የቦርድ አመራሮች እና የበላይ ጠባቂዎች ይህንን በመረዳት አስቾካይ መፍትሄ ትሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን የህ የማይሆን ከሆነና ክለባችን ከወረደ ሁላችሁም ተጠያቂዎች እና የታሪክ ተወቃሾች ናቹ።

#ይህ መልክት ለሁሉም እንዲደርስ ሼር ያርጉልን

  kilabii keenyaaf   keenya gaaffii isaaniif deebii kennuu dhabuu irraa kan ka'e shaakala dhaaban tapha xumuraa boruu ir...
22/03/2025

kilabii keenyaaf

keenya gaaffii isaaniif deebii kennuu dhabuu irraa kan ka'e shaakala dhaaban tapha xumuraa boruu irratti akka hin taphannee murteessan.

gaafii taphattootaa deebisuuf gara iddoo dorgommii deeme mindaa fi gaafii taphattootaa deebii hin kennine, akkasumas taphattoonni tapha barbaachisaa boruu akka hin taphannee mirkaneessanii jiru, kanaaf kilabni keenya dorgommii keessaa bahee ari'amuuf qarqara irra jira.

boordii kilabichaa kana hubatanii furmaata quubsaa akka nuuf kennan gaafanna.

kana godhaa akka nama hunda bira ga'uuf.

 #ባለቤት አልባው ክለባችን ጅማ አባጅፋር ከሊግ አንድ ወርዶ ሊበተን እና ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል #የክለቡ ቦርድ አመራሮች ቸልተኝነት እና ባለቤት አልባው ትልቁ ክለባችንን ከአንደኛው ሊግ ሊወ...
20/03/2025

#ባለቤት አልባው ክለባችን ጅማ አባጅፋር ከሊግ አንድ ወርዶ ሊበተን እና ሊፈርስ ከጫፍ ደርሷል

#የክለቡ ቦርድ አመራሮች ቸልተኝነት እና ባለቤት አልባው ትልቁ ክለባችንን ከአንደኛው ሊግ ሊወርድ ከጫፍ ደርሷል እነሆ የክለቡ አመራር እና ቦርድ ውስጥ የምትገኙ የክለባችን የበላይ ጠባቂዎች በሙሉ ይህ ክለብ አሁን ካለበት ደረጃ ቢወርድ ሁላችሁም የታሪክ ተወቃሽ እና ተጠያቂዎች ናቹ እንደ ማንኛውም የልማት ስራ ሁሉ የጅማ ከተማችንን ስም ከፍ ያስደረገው ክለባችን በዚህ ደረጃ ወርዶ እና ባለቤት አልባ ሆኖ ማየት መላውን የጅማን ህዝብ የሚያሳዝን ነው።

#የክለባችን ተጫዋቾች በከፍተኛ ደረጃ ከሌላ ክለቦች ባነሰ በጀት ቢጫወቱም ይህንን ደምወዝ ባግባቡ እና በግዜው ባለ መክፈል እነሆ ክለባችን አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ደርሷል የፊታችን እሁድ አንድ ጫወታ የሚቀረው ሲሆን አሁን ላይ ተጫዋቾች ልምምድ አቁመው እና ቀሪውን ጫወታም ጥያቄያቸው ካልተመለስ ላለመጫወት ወስነዋል ይህንን ጫወታ ለክለባችን የህልውና ጉዳይ ቢሆንም አሁንም የክለቡ አመራሮች በዝምታ በመመልከት ላይ ይገኛሉ።

#መላው የጅማ ህዝብ እና የክለቡ ደጋፊዎች በሙሉ ያለውን እውነታ እንድታቁ እንፈልጋለን ከዚህ በላይ አንገት የሚያስደፋ ጉዳይ የለምና

#ሼር በማድረግ ለሁሉም ያድርሱልን

#ትኩረት ለክለባችን!!!!!!!!

የኢትዮጵያ ሊግ አንድ 2017 ምድብ ሀ 13ኛ ሳምንት⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት✅    0 - 0   🏟ወላይታ ሶዶ ስታዲየም
20/02/2025

የኢትዮጵያ ሊግ አንድ 2017 ምድብ ሀ 13ኛ ሳምንት

⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት

✅ 0 - 0

🏟ወላይታ ሶዶ ስታዲየም

🎯የኢትዮጵያ ሊግ አንድ 2017 ምድብ ሀ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ     ሀሙስ  የካቲት 13, 2017      #ራያ ዓዘቦ              ⏱ቀን:- 9:00 ሰአት 🏟️ወላይታ ሶዶ ስታዲየም...
19/02/2025

🎯የኢትዮጵያ ሊግ አንድ 2017 ምድብ ሀ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ

ሀሙስ የካቲት 13, 2017
#ራያ ዓዘቦ
⏱ቀን:- 9:00 ሰአት
🏟️ወላይታ ሶዶ ስታዲየም

🔴⚪️ድል እና ስኬት ለክለባችን ጅማ አባ ጅፋር⚪️🔴

🏆  ⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'✅   0 -0  🏟ወላይታ ሶዶ ስታዲየም
17/02/2025

🏆

⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'

✅ 0 -0

🏟ወላይታ ሶዶ ስታዲየም

 #የጫወታ ቀን  #በዛሬው እለት 7 ሰዓት በአንደኛ ሊጉ ምድብ ሀ ጫወታ ከለባችን የመጀመርያውን ጫወታ የሚያደርግ ሲሆን ለዚህም ጫወታ 11 ተጫዋቾች በራሳቸው ወጪ እና ተነሳሽነት ክለቡን በማ...
17/02/2025

#የጫወታ ቀን

#በዛሬው እለት 7 ሰዓት በአንደኛ ሊጉ ምድብ ሀ ጫወታ ከለባችን የመጀመርያውን ጫወታ የሚያደርግ ሲሆን ለዚህም ጫወታ 11 ተጫዋቾች በራሳቸው ወጪ እና ተነሳሽነት ክለቡን በማክበር ውድድሩ የሚደረግበት ስፍራ በመድረስ ለጫወታው ዝግጁ ሆነዋል

#ይህንን በማድረግ በስፍራው የተገኛቹ ተጫዋቾች እና ኮቺንግ ስታፍ በሙሉ ክብር ይገባቹሀል እናመሰግናለን በጫወታውም መልካም ውጤት እንዲገጥመን እንመኛለን

ጅማ አባጅፈር ከ ሀድያ ሌሞ
ቀን 7:00
ወላይታ ሶዶ ስቴድየም

 #ባለቤት አልባው ጅማ አባጅፋር እግርኳስ ክለብ  #የአንደኛ ሊግ ውድድር የፊታችን ሰኞ የሚጀምር ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ የክለቡ ተጫዋቾች ወደ ስፍራው አላቀኑም ይህም እጅጉን የሚያሳዝን ...
16/02/2025

#ባለቤት አልባው ጅማ አባጅፋር እግርኳስ ክለብ

#የአንደኛ ሊግ ውድድር የፊታችን ሰኞ የሚጀምር ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ የክለቡ ተጫዋቾች ወደ ስፍራው አላቀኑም ይህም እጅጉን የሚያሳዝን እና በበካታ ዘርፎች በእድገት ላይ የምትገኘውን ጅማችንን የሚወክለው ክለባችን በዚህን ያልን ተንኮታክቶ እና ባለቤት አልባ ሆኖ መገኘቱ እጅጉን ያሳዝናል።

ከዚህ በፊት ለአንድ ተጫዋች 350,000 ሲከፍል የነበረ ይህ የወር ክፍያ አሁን ላይ ለ27 ተጫዋቾች እና ኮቺንግ ስታፍን ጨምሮ ለሙሉ 33 ሰው የወር ደምወዝ በሆነበት በዚህ ወቅት ለሁሉም ተገቢውን ክፍያ መክፈል ሳይቻል ሲቀር እጅጉን ያዛዝናል አዳዲስ አመራሮች ወደ ክለቡ ቢመጡም ለእነሱ አስፈላጊ የሆን ነገር ሳታመቻች ሰው መቀያየሩ ጥቅም የለውም።

#ሁሉም ክለቦች ውድድሩ ወደ ሚደረግበት ስፍራ ቀድመው አቅንተው ቢዘጋጁም የኛ ባለቤት አልባው ክለባችን እንዲ ተበትኖ ለውድድር ሳይጓዝ መቅረቱ እጅጉን ያሳዝናል

#ይህ ታላቅ ክለብ እንደ ኦሮምያ ብቸኛው የክልሉ ተወካይ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በዚህ ልክ እንዲ ወርዶ ከኦሮምያ ስፖርት ፌደሬሽንም ያለበትን ሁኔታ ለመረዳት ጥረት አለመደረጉ ያሳዝናል።

#ዛሬም ትኩረት ለክለባችን የሚመለከታቸው አካል አሁንም ግዜው ሳይረፍድ ከለቡን ይታደጉልን ዘንድ እንማፀናለን

#ሼር በማድረግ ለሚመለከታቸው ይደርስ ዘንድ ትብብራችሁን እንጠይቃለን

Address

Oromia
Jimma

Telephone

00241926495479

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Jimmaa Abbaa jifaar posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share