ከአፄወቹ መንደር ከ Fasil Kenema

ከአፄወቹ መንደር     ከ  Fasil Kenema ፋሲል ከነማ ደሜ ነው ፡፡

26/04/2016

እሄንን ፔጅ እና ግሩፕ በመቀላቀል የፋሲል ከነማን መረጃ በአሉበት ይከላከሉ
ይህ የደጋፊዎች ትክክለኛ ምርጫ ነው
https://m.facebook.com/የፋሲል-ከነማ-እግር-ኳስ-ቡድን-ደጋፊዎች-ማህበር-1597743583819217/?refid=46&sld=eyJzZWFyY2hfc2lkIjoiMDMzOWEzNjIwMjQ3ZjQ3ODYyYmVjNDg0ZWFmMTQ5NmYiLCJxdWVyeSI6Ilx1MTJlOFx1MTM0Ylx1MTIzMlx1MTIwZCIsInNlYXJjaF90eXBlIjoiU2VhcmNoIiwic2VxdWVuY2VfaWQiOjE1MTk0NDUyNzIsInBhZ2VfbnVtYmVyIjoxLCJmaWx0ZXJfdHlwZSI6IlNlYXJjaCIsImVudF9pZCI6MTU5Nzc0MzU4MzgxOTIxNywicG9zaXRpb24iOjAsInJlc3VsdF90eXBlIjoyNzR9
https://m.facebook.com/groups/1577551412512129?refid=27

ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ
🏆2008 ዓ.ም የከፍተኛ ሊግ እና የአሸናፊዎች አሸናፊ
🏆2011 ዓ.ም የኢትዬጵያ ዋንጫ አሸናፊ
🏆2012 ዓ.ም የአሸናፊዎች አሸናፊ
🏆2013 ዓ.ም የኢትዬጵያ ፕሪሚዩር ሊግ አሸናፊ
🏆2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ...

ፋሲል ከነማ ከክለብም በላይ ነው!

የፋሲል ከነማ አንደኛው ዙር የኢትዮጵያ ከፍተኛሊግ ጉዞ =========================አንጋፋው ክለባችን በዘንድሮው በኢትዮጵያ ከፍተኛሊግ እየተሳተፈ ይገኛል ውድድሩ የመጀመርያ ዙር ...
21/04/2016

የፋሲል ከነማ
አንደኛው ዙር የኢትዮጵያ ከፍተኛሊግ
ጉዞ
=========================
አንጋፋው ክለባችን በዘንድሮው በኢትዮጵያ ከፍተኛሊግ እየተሳተፈ ይገኛል ውድድሩ የመጀመርያ ዙር 30 ነጥብ በመሰብሰብ ከመሪው ወልድያ ከነማ በአንድ ነጥብ በማነስ 2ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቆ እረፍት ላይ ይገኛሉ
የአሰልጣኝ ዘማርያም ቡድን
በወጣት ተጫዋቾች ልምድ ባላቸው ልጆች የተገነባ ሲሆን
ፋሲል ከነማ ዘንድሮ ከአረጋቸው 15 ጨዋታወች
በሜዳው ስምንት ጨዋታ ማድረግ ሲችል
5ቱን በድል ሲወጣ
ፋሲል ከነማ 2-1ባህርዳር ከነማ ✔
ፋሲል ከነማ 2-1 አ/አ ፓሊስ ✔
ፋሲል ከነማ 2-1 ሙገር ስሚንቶ ✔
ፋሲል ከነማ 2 -1 ቡራዩ ✔
ፋሲል ከነማ 1-0 ወልድያ ✔
2ቱን በአቻ ውጤት ሲያጠናቅቅ
ፋሲል ከነማ 0-0 ወሎ ኮቦልቻ =
ፋሲል ከነማ 1-1 ወልዋሎ =
በአንዱ ተሸንፏል
ፋሲል ከነማ 1-2 መቐሌ ከነማ X

በሜዳው 11 ጎል ሲያስገባ
በሜዳው 7 ጎሎች ገብተውበታል

-----------------------------------------------------
ከሜዳው ወጭ 7ጨዋታዎች ሲያረግ
4ጨዋታ በድል ሲወጣ
ደብረብርሃን 1-2 ፋሲል ከነማ ✔
ሰበታ ከነማ 0-1 ፋሲል ከነማ ✔
ሱሉልታ ከነማ 0-2 ፋሲል ከነማ ✔
አክሱም ከነማ 1-4 ፋሲል ከነማ ✔
2ጨዋታ ተሸንፎ
ኢ/ወሀ ስራ 3-2 ፋሲል ከነማ x
መድን 1-0 ፋሲል ከነማ x
1ጨዋታ በአቻ ውጤት
አውስኮድ 1-1 ፋሲል ከነማ =
ከሜዳው ውጭ
12 ጎሎች ማስቆጠር ሲችል
7 ጎሎች ተቆጥረውበታል

በአጠቃላይ በአንደኛው ዙር 23 ጎሎች
አስቆጥሮ
14 ጎሎች ተቆጥረውበታል

ሜዳው ላይም ከሜዳው ውጭም ጥሩ እሪከርድ አለው
እሄንን ለማስቀጠል
በቀጣዩ ዙር እራሱን አጠናክሮ መቅረብ ይኖርበታል
ቡድኑ በአንድ ጨዋታ 1.5 %ጎል አስገብቶል ከዚህ የበለጠ ጎል ለማስቆጠር የአጥቂ ክፍሉን ማጠናከር ግድ ይላል

የተከላካይ ክፍሉ በመጀመርያው ዙር በአንድ ጨዋታ 0.93% ጎል የተቆጠረበት
ከዚህ የተሻለ ማጠናከር ይጠበቅበታል
ምክንያቱም ፋሲል ከነማ

ሁለተኛው ዙር ላይ ከሜዳው ውጭ ከበባድ ጨዋታዎች ይጠብቁታል

ሁለተኛውን ዙር ከዚህ የተሻለ ውጤት ለማምጣት በደንብ መስራት ግድ ይላል

እሄን ውጤት እንዲመጣ አስራ ሁለተኛ ተጫዋች በመሆን ፋሲል ከነማ ከሄደበት እየተከተሉ ቡዱኑን ከዚህ እንዲደርስ
ለደረጉ ደጋፊዎች የሚጓጉትን ነገር ለማሳየት በደብ መስራት ያስፈለጋል

☞ለደጋፊው

ፋሲል ከነማ በሁለተኛው ዙር ከደጋፊዎች
ከአንደኛው ዙር የበለጠ ድጋፍ ያስፈልገዋልና ድጋፋችን አይለየው


ድል ለፋሲል ከነማ
ጉዞአችን ወደ ፕርሜርሊግ
☞ በTe mam sua lih

09/04/2016

♥♥♥

ይሁን አይከፋኝም በፋሲል ብታማ በፋሲል ብታማ እሁድ ይካካሳል የሰው አሉ ባልታ የሰው አሉባልታ  የደኛ በደሉ ለኛ ሁኖ ሳለ ለኛ ሁኖ ሳለ የፓሊሶች ዱላ ለኛ ሀኖ ሳለ ለኛ ሁኖ ሳለ  እደማቀር...
06/04/2016

ይሁን አይከፋኝም በፋሲል ብታማ በፋሲል ብታማ እሁድ ይካካሳል የሰው አሉ ባልታ የሰው አሉባልታ የደኛ በደሉ ለኛ ሁኖ ሳለ ለኛ ሁኖ ሳለ የፓሊሶች ዱላ ለኛ ሀኖ ሳለ ለኛ ሁኖ ሳለ እደማቀር አውቀው ቢተውን ምን አለ ቢተውን ምን አለ !

04/04/2016

ቢስማር ሲመጣ ይጠብቃል !

ይድረስ ለጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ለጎንደር ወጣቶችየክለባችን ፋሲል ከነማ ነገር ለሚያሳስበንእንዲሁም የፋሲል ትልቅ ደረጃ መድረስ  የሚናፍቀን ኑ   ስለክለባችን እናውራ እን ነጋገር ፋሲሌን ከ...
16/03/2016

ይድረስ ለጎንደር ከተማ ነዋሪዎች
ለጎንደር ወጣቶች
የክለባችን ፋሲል ከነማ ነገር ለሚያሳስበን
እንዲሁም የፋሲል ትልቅ ደረጃ መድረስ የሚናፍቀን
ኑ ስለክለባችን እናውራ እን ነጋገር
ፋሲሌን ከፋ እናርግ

እጅለጅ ተያይዘን ፈሲሌን ከአላማችን እናድርሰው

የማይቀርበት ቀጠሮ እሁድ ከጥዋቱ
3:00 ሳዓት
በጎንደር ሲኒማ አዳራሽ

13/03/2016

አፄወቹ ወደ መሪነታቸው ተመለሱ

13/03/2016

ፋሲል ከነማ 2-0 ቡራዩ ከነማ እረፍት

13/03/2016

ፋሲል ከነማ 2-0 ቡራዩ ከነማ

12/03/2016

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 10ኛ ሳምንት ላይ ደርሰናል
ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሰበታ ተጉዞ ሙሉ ሦስት ነጥብ ይዞ መምጣት የቻለው አጋፋው ፋሲል ከነማ
በ10ኛ ሳምንት መርሀ ግብር
በደረጃ ሰንጠረዡ በ13 ነጥብ 8ኛ ደረጃ የሚገኝውን
ቡራዩ ከነማን ነገ ያስተናግዳል

ሰበታ ላይ ከትመናል ድል ለአፄወቹ
06/03/2016

ሰበታ ላይ ከትመናል ድል ለአፄወቹ

06/03/2016



ዛሬ 9:00 ሳዓት ሰበታ

Address

Gondar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ከአፄወቹ መንደር ከ Fasil Kenema posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category