17/07/2024
እግርኳስ ሜዳ ላይ ሚፈጠሩ ነገሮች መዳኘት ያለባቸው በእግርኳሳዊ መንገድ ነው ፍትህ ለደብረታቦር ከነማ !!!
ደብረ ታቦር ከነማ ሃምሌ 6 ከጅንካ ከተማ ጋር የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ካደረገ በኋል ሜዳ ላይ በተፈጠረ አለመግባባት ሙሉ የክለባችን አባላት ከሃምሌ 6 ጀምሮ በእስር ላይ ይገኛሉ።
አስከዚህ ሰአት ድረስ በንግግር ይፈታል ብለን ታግሰን ቆይተናል አሁን ላይ ለውጥ ባለመኖሩ ለቡድን አባሎቻችን እና ኮቺንግ ስታፍ ፍትህ እንጠይቃለን
#ሸር #ሸር #ሸር በማድረግ ለሚመለከተው አካል እናድርስ!