28/12/2024
!
ውድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያን እንዲሁም የቅን ልብ ባለቤቶች የሆናችሁ ሁሉ ከዚህ ቀደም እህታችን ረዲኤት ደምጠው በአጥንት ካንሰር ህመም መታመሟን አስረድታናችሁና ህክምናውንም እንድታደርግ የሚያስችል ገንዘብ ለእርሷም ሆነ ለቤተሰቦቿ ባለመኖሩ ከደጋግ ኢትዮጵያውያን 3 ሚሊዮን 8 መቶ ሺህ ብር አሰባስበን ህክምናዋን ለማድረግና ወደ ህንድ ሀገር ማቅናቷን ገልፀንላችሁ እንደነበረ አይዘነጋም።
ነገር ግን ዋናውንና በእግሯ ላይ የነበረውን የካንሰር ዕጢ 10 ሰዓታትን ከፈጀ እልህ አስጨራሽ ቀዶ ጥገና ቦኋላ በስኬት ያጠናቀቀች ሲሆን በተደረገላት ተጫማሪ ምርመራ ካንሳሩ በሰውነቷ ላይ በመሰራጨቱ ምክንያት ከኩላሊቶቿ አንዱን በእጅጉ የጎዳባት በመሆኑ ይህንን የተጎደውን ኩላሊቷን ትታከም ዘንድም ቀደም ስል ከተጠየቀችው ሌላ 1,200,000 /ከአንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ የተጠየቀችና ይህንንም ኩላሊቷን በገንዘብ እጥረት ምክንያት ሳትታከም ወደ ኢትዮጵያ የሚትመለስ ከሆነ የሚጠብቃት ሞት መሆኑን በሐኪሞቹ ተነግሯታል።
ስለሆነም እህታችን ረዲዔት በአሁኑ ሰዓት በመልካም ጤንነት ላይ የሚትገኝ ሲሆን በአስቸኳይ ኩላሊቷ እንዲታከምና ወደ ሙሉ ጤናዋ እንድትመለስ በሀገር ቤትና ከባህር ማዶ የሚትገኙ ወንምና እህቶቿ ድጋፍ እንዲታደርጉላት በፈጣሪ ስም እንለምናችኋለን።
ገንዘብ ገቢ የሚታደርጉላት ውድ የሀገሬ ልጆች እህታችን ረዲኤት ቀደም ስል ትጠቀምበት በነበረው የባንክ አካውንቶች ማለትም
1000162890976 ንግድ ባንክ
5351755991011 dashn bank
013471436377500 awash bank
206408677 abisinya bank በእነዚህ ባንኮች ገቢ ልታደርጉላት የምትችሉ መሆን ልገልፅላችሁ እወዳለሁ