09/12/2022
በባህርዳር አጼ ቴዎድሮስ ስስቴድየም 8:00 ላይ በወሎ ደርቢ ወሎ ኮምቦልቻን ከ ወልዲያ ከነማ ያገናኘው ጨዋታ በ ወልዲያ 2ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። የማሸነፊያ ጎሎቹን በድሩ ኒርሁሴን ከእረፍት መልስ ማስቆጠር ችሏል። ክለባችን አቻ መሆን የሚችልበትን እድል አምበሉ ሽመክት ግርማ(9) ፍጹም ቅጣት ምት ሳይጠቀም ቀርቷል ።
ማሸነፍ መሸነፍ የተለመደ ነው
ወሎ ኮምቦልቻችን ከክለብ በላይ ነው።