03/08/2025
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ጽ/ቤት ከባህርዳር ቴብል ቴኒስ ፌደሬሽን ጋር በመተባበር በ ቴብል ቴኒስ ስፖርት ጎበዝ እና ልምድ ባላቸዉ አሰልጣኞች እድሜአቸዉ ከ 13 እስከ 17 አመት የሆኑ ታዳጊ ወጣቶችን በሁለቱም ጾታ በፕሮጀክት አቅፎ ማሰልጠን ይፈልጋል ስለዚህ ፍላጎቱ ያላችሁ በሙሉ በሚቀጥለዉ ሳምንት ማክሰኞ በ29/11/2017 , ሀሙስ በ 01/12/2017 እና ቅዳሜ በ03/12/2017በሹም አቦ አዳራሽ መመዝገብ ይቻላል ወይም በከተማዉ ስፖርት ጽ/ቤት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ እና መሰልጠን የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን
ማሳሰቢያ
ስልጠናዉ የሚሰጠዉ በነጻ ነዉ
የስልጠና ቦታ ፖሊ ፊትለፊት ሹም አቦ አዳራሽ