07/12/2025
እንኳን ደስ አላን እንኳን ደስ አላችሁ
ኢትዮጵያ ከ22 ዓመት ጥበቃ በኃላ ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ የምትሆንበትን ውጤት ኬኒያን 3 : 0 በመርታት አሳክታለች
በዚህ ውድድር ላይ ሀዋሳን በብቸኝነት በመወከል የዚህ ታሪካዊ ድል አካል የሆነው ተስፈኞው የመስመር ተከላካይ ብሩክ ማርቆስ ሀሁ ፕሮጀክት ካፈራቸው በርካታ ታዳጊዎች አንድ ሲሆን በዚህ ድርብ ድል እንኳን ደስ አለህ እንኳን ደስ አለን
ይህን ፕሮጀክት በሀሳብ በማቴሪያል እና በተለያዩ ጉዳዮች ከጎናችን የነበርችው ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንፈልጋለን
ሀሁ ፕሮጀክት ታዳጊዎች ህልማቸውን የሚኖርበትን አከባቢ ለመፈጠር እንተጋለን