01/08/2026
አርባምንጭ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አደሰ
ለተጨማሪ 2 ዓመት የሚያቆየውን ውል ለማደስ የተስማማው የክለቡ አንበልና የኋላ ደጀኑ አሸናፊ ፊዳ ነው ።
ሌላኛው ደግሞ ከታዳጊ ቡድን ጀምሮ በዋናው ቡድን ያገለገለውን ግብ ጠባቂ ሰራዊት ሴያ ሲሆን በክለቡ ለተጨማሪ 2 ዓመት የሚያቆየውን ውል ለማደስ በዛሬው ዕለት ተስማምቷል ።