03/03/2024
ስንታየሁ መንግስቱ የቀድሞ ክለቡ ላይ ባስቆጠረበት ጨዋታ ወላይታ ዲቻ ተሸነፈ
በርካታ ሰዎች ወላይታ ዲቻ በድል ያጠናቅቃዋል ብለው ገምትወት የነበረው ጨዋታ በሻሸመኔ አሸናፊነት ተጠናቋል:: በጨዋታው ዲቻ የበላይነት የነበረው ቢሆንም ቡድኑ የመከላከል አወቃቀሩ በነበረበት ክፍተት የተነሳ ግብ ተቆጥሮበታል::
ስንታየሁ መንግስቱ በጨዋታው የቀድሞ ክለቡ ወላይታ ዲቻ ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለ ሲሆን ይህም ሁነት ሻሸመኔ በመነቃቃት ጨዋታውን እንዲያሸነፍ እንዳረገች እናምናለን::
ወላይታ ዲቻ የዛሬ ሽንፈት ተከትሎ በተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታውን ተሸንፏል::
የካቲት 23/2016
ሸገር ስፖርት አሬና