14/03/2021
የ 2013 አዲስ አበባ እግር ኳስ ፊዴሬሽን የሚያዘጋጀው ከ17 አመት በታች ውድድር ዛሬ ተጀምሩአል: ክለባችን ዛሬ የመጀመሪያ ጫወታ ያደርጋል አሰልጣኝ ጥላሁ ደባይ ቡድናቸው በጥሩ አቁዋም እንደሚገኙ አሳውቀውናል።መልካም እድል! !
ከ17 ዓመት በታች Mri ያለው ውድድር ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።
በሁለት ምድብ ተከፍሎ አስራ ሁለት ቡድኖችን የሚያሳትፈው ከ17 ዓመት በታች Mri ያለው ውድድር ዛሬ በተለያዮ ሜዳዎች መካሄድ ጀምሯል። በመክፈቻ ጨዋታውም የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ አባል እና የታዳጊዎች ልማት ኮሚቴ ሰብሳቤና የውድድር ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዘሪሁን ገብሬ በክብር እንግድነት በመገኘት ውድድሩን አስጀምረዋል።
ምድብ ለ
10' መከላከያ 0-0 ሀሌታ
08:00 | ጌታቸው ቀጨኔ ከ ዲ ኤፍ ቴ
10:00 | ኢትዮጵያ መድን ከ አፍሮ ፅዮን
* ሳራ ካኒዛሮ አራፊ ቡድን ነው።
ምድብ ሀ
04:00 | ቤተል ድሪመርስ ከ ከለላ
05:00 | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ቡና
06:00 | ፍቅር በአንድነት ከ አዳማ ከተማ