23/07/2021
ለኢትዮጵያ ካራቴ ቤተሰቦች
የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን የዳን ደረጃ ሙያ ማሻሻያ ስልጠና እና ፈተና ከሀምሌ 20-24/2013 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ራስ ሀይሉ ጂምናዚየም እንዲሁም ከሀምሌ 27- ነሐሴ 1/2013 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ ይሰጣል። ስለሆነም የፈተና ጊዜአችሁ የደረሰ እና ከዚህ በፊት የመፈተኛ ጊዜ ያለፋቹ ሁሉ ከተጠቀሱት ቦታዎች በሚመቻችሁ ተመዝግባችሁ መፈተን የሚትችሉ መሆኑን ፌዴሬሽኑ ያሳስባል።
የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን