Champion lege new result

Champion lege new result Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Champion lege new result, Sports League, Addis Ababa.

02/09/2024
02/09/2024
The Gunners
02/09/2024

The Gunners

Amen amen amen
29/07/2024

Amen amen amen

አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕተ ጽድቅ ዘኢትዮጵያ

እንኳን ለሰማዕቱ አባታችን አቡነ ጴጥሮስ ዓመታዊ የመታሰቢያ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን !!!

✝️ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቅድስት ቤተክርስቲያን የሰጠቻቸውን ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ በትምህርታቸው እያበረቱ የማስተዳደር ኃላፊነት እየተወጡ ባሉበት ወቅት በ፲፱፳፰ /1928/ ዓ.ም የጣሊያን ወራሪ ሰራዊት ሀገራችንን ወረረ

❤ ስም አቡነ ጴጥሮስ

❤ የትውልድ ዘመን ፲፰፸፭

❤ የትውልድ ቦታ ሰላሌ፣ ፍቼ

❤ ሥራ ፓትርያርክ፣ሰባኪ

❤ ያረፉበት ቀን ሐምሌ ፳፪ ፲፱፳፰ /1928/

✝️ በጠላት ሰራዊት ህዝብ ሲገደል፣ ሊቃውንቷ፣ ገዳማትና አድባራቶቿ ሲጨፈጨፉ ያዩት ብፁዕነታቸው
ወራሪውን ሀይል ከአርበኞች ጋር ሆነው በጸሎት ይዋጉ ጀመር

✝️ እስከ ደብረሊባኖስ ገዳምም በመሄድ ከመነኮሳቱና አባቶች ጋር በጸሎት ይተጉ አርበኞችን ያበረታቱ ነበር

✝️ ሀገሬን ጠላት አይገዛትም፣ ህዝቤን ለጠላት ተገዝተህ ኑር ሃይማኖትህን ተው አልልም ብለው አርበኞችን እያበረቱ ጠላት ከሀገራችን እንዲወጣ ለማድረግ ደከሙ

✝️ ብፁዕነታቸው አዲስ አበባ ሆነው በጸሎት ሲተጉ ህዝብን ሲያበረቱ ቆይተው በጣሊያን ጦር ተይዘው ለግራዚያኒ ተላልፈው ተሰጡ

✝️ የቤተክርስቲያኔን ክብር አላስነካም፣ የሀገሬን አንድነት አላስደፍርም፣ ህዝቤንም ተመለስ ተገዛ አልልም ብለው በእምነታቸው ጸኑ

✝️ የብፁዕነታቸውን ሁኔታ ያየው ጠላትም ሞት ፈረደባቸው። በተፈረደው ፍርድ አንዳች ሳይረበሹ፣ ለሕይወታቸውም ሳይሳሱ በእምነታቸው ጸኑ

✝️ በሐምሌ ፳፪ /22/ ቀንም ህዝብ በተሰበሰበት ሀገራችንን ህዝቡን ከባረኩ በኋላ በጥይት ተመተው ሰማዕትነትን ተቀብለዋል

✝️ ቅዱሱ አባታችን ሰማዕትነትንም እስኪቀበሉ ሃይማኖታቸውን ጠብቀው ኖሩ፤ ለሀገራቸው፣ ለሕዝባቸውና ለሃይማኖታቸው ሕይወታቸውን ሰጡ

የሰማዕቱ ቅዱስ ጴጥሮስ ጸሎትና በረከት አይለየን። እግዚአብሔር አምላክ የቅዱሱን አባት ጽናት ይስጠን።




#ተዋህዶ

#ኢትዮጵያ

Mengstat huluh yesgdulshal enatah maryam 16
23/07/2023

Mengstat huluh yesgdulshal enatah maryam 16

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Champion lege new result posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category