The gunners fans in ethiopia

The gunners fans in ethiopia ስለ እግርኳስ በፍቅር እናወራለን በየሰዓቱ አዳዲስ መረጃን እናሳውቃለን: በጥልቅ ትንታኔ ስለ ክለቦች እናወራለን ኳስ እና ኳስን መሰረት አድርገን እንወያያለን።

12/09/2023

እንኳን ለ አዲስ ዓመት 2016 በሰላም አደረሰን ። በአዲስ ዓመት አይረሴውን 49 ጨዋታ ያልተሸነፈውን ቡድን ሀይላይት ልጋብዛችሁ።

OFFICIAL እንግሊዛዊው ተጫዋች ዴክላን ራይስ የአርሰናል የነሀሴ ወር ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል ።
12/09/2023

OFFICIAL

እንግሊዛዊው ተጫዋች ዴክላን ራይስ የአርሰናል የነሀሴ ወር ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመርጧል ።

ኦዴጋርድ የባሎንዶር የመጨረሻ 30 እጩ ውስጥ ተካቷል።
06/09/2023

ኦዴጋርድ የባሎንዶር የመጨረሻ 30 እጩ ውስጥ ተካቷል።

ጄሱስ ዳሎትን አስተኝቶ ምርጥ አጨራረስ ፋቢዮ ቬራ አሲስት
03/09/2023

ጄሱስ ዳሎትን አስተኝቶ ምርጥ አጨራረስ ፋቢዮ ቬራ አሲስት

ዛሬ ልዩ ነበርን ።
03/09/2023

ዛሬ ልዩ ነበርን ።

Arsenal
03/09/2023

Arsenal

03/09/2023

Arsenal vs Man united .......ቤተሰቦች እስቲ ግምታችሁን አስቀምጡ

➥ መድፈኞቹ ከ ቀያይ ሰይጣኞቹ!    አርሰናል ከ ማንቸስተር ዩናይትድ ◦በሀገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ብዙ ደጋፊዎች ያሉዋቸው ክለቦች ዛሬ በፕሪምየር ሊጉ ይፋለማሉ ፤ የዲኤስቲቪ ቤቶች ቀድመው ...
03/09/2023

➥ መድፈኞቹ ከ ቀያይ ሰይጣኞቹ!

አርሰናል ከ ማንቸስተር ዩናይትድ

◦በሀገራችን ኢትዮጵያ እጅግ ብዙ ደጋፊዎች ያሉዋቸው ክለቦች ዛሬ በፕሪምየር ሊጉ ይፋለማሉ ፤ የዲኤስቲቪ ቤቶች ቀድመው ጥቅጥቅ ብለው ይሞላሉ ፤ ደጋፊዎች ክለቦቸውን እየወገኑ ሲነቋቆሩ ይውላሉ ፤ በዚህ ጨዋታ መሸነፍን አምርረው ይጠላሉ።

📅 ዛሬ ነሐሴ 28/2015 ዓ/ም
🏟️ ኤምሬትስ ስታድየም
👀 አንቶኒ ቴይለር

ቅድመ ጨዋታ ትንታኔ

- እውነታዎች
- አሰልጣኞች ምን አሉ
- የውጤት ግምቶች
- የቡድን ዜና እና
- ግምታዊ አሰላለፍን እንዳስሳለን...

▪|| እውነታዎች!

◍ አርሰናል ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ባደረጋቸው ያለፉት 8 የኤምሬትስ ስታድየም ላይ ጨዋታዎች አልተሸነፉም።

◍ የዚህ ጨዋታ በከፍተኛ ጎሎች መጠን የተጠናቀቀው ውጤት የተመዘገበው በ2011 ሲሆን በጨዋታው ማን ዩናይትድ 8-2 አርሰናልን አሸንፎ ነበረ።

◍ ማን ዩናይትድ አርሰናልን 8-2 ያሸነፈው በዚሁ ወር ነሐሴ ላይ ነበረ።

◍ የዚህ ጨዋታ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ዋይን ሩኒ በ12 ጎሎች ሲሆን ከፍተኛ ጨዋታ ያደረገው ደግሞ ሪያን ጊግስ በ50 ጨዋታዎች ነው።

◍ አርሰናል እና ማን ዩናይትድ እስከዛሬ እርስ በእርስ ባደረጓቸው ጨዋታዎች አርሰናል 87 ጊዜ ሲያሸንፍ ማን ዩናይትድ 98 ጊዜ አሸንፏል 55 ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል።

▪|| አሰልጣኞች ምን አሉ?

የአርሰናሉ አሰልጣኝ ማይክል አርቴታ:

"በሁለቱ ክለቦች መካከል ያለውን ታሪክ እና ያለፉትን ጨዋታዎች እናውቃለን ፤ ስለዚህ በ
እሁድ ትልቅ ፉክክር እና ትልቅ ፍልሚያ የሚጠብቀን ይሆናል ፤ በሦስት ነጥብን አሳክተን መውጣት እንደምንፈልግ ግልጽ ነው።"

የማንቸስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ:

“በፕሪምየር ሊግ ውስጥ ካሉት ትልልቅ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ያንን ፍልሚያ እየጠበቅን ነው ፤ ሁልጊዜም አጓጊ ጨዋታዎች ጠንከር ያሉ ጨዋታዎች ናቸው ፤ ለደጋፊ ሁልጊዜ ይሄ ጨዋታ ትልቅ ድል ነው ሚሆነው ስለዚህ ጨዋታውን በጉጉት እንጠብቃለን።"

◍ || የውጤት ግምቶች!

90 Mins : አርሰናል 3-2 ማንቸስተር ዩናይትድ

ላውሮ ከ BBC SPORT : አርሰናል 3-2 ማንቸስተር ዩናይትድ

ጆን ኖውስ ከ Sky sport : አርሰናል 3-1 ማንቸስተር ዩናይትድ

◍ || የቡድን ዜና

➥ አርሰናል:

በአርሰናል በኩል ጁሪየን ቲምበር ከጨዋታው ውጭ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ቶማስ ፓርቴም ጉዳት እንዳስተናገደ ተነግሯል።

ጋቢ ጄሱስ ከጉዳቱ በማገገም ሙሉ ለሙሉ ለጨዋታው ብዙ ነው።

➥ ማንቸስተር ዩናይትድ:

ከአዲሱ ፈራሚ ሶፊያን አምራባት ውጪ ማን ዩናይትድ ሆይሉንድን እና ሬጉሊዮንን በጨዋታ የሚያገኝ መሆኑን ኤሪክ ቴን ሀግ ተናግረዋል።

በተጨማሪ ማን ዩናይትድ ሉክ ሻው ፣ ቫራንን ፣ ማይኖን እና አማድ ዲያሎን በጨዋታው አያገኝም።

◍ || ግምታዊ አሰላለፍ!

አርሰናል : በ 4-3-3 አሰላለፍ

ራምስዴል ፣ ዋይት ፣ ሳሊባ ፣ ማጋሀሌሽ ፣ ዚንቼንኮ ፣ ኦዴጋርድ ፣ ራይስ ፣ ቪዬራ ፣ ሳካ ፣ ኒኬቲያህ እና ማርቲኔሊ

ማንቸስተር ዩናይትድ : በ 4-2-3-1 አሰላለፍ

ኦናና ፣ ቢሳካ ፣ ሊንድሎፍ ፣ ማርቲኔዝ ፣ ዳሎት ፣ ካስሜሮ ፣ ኤሪክሰን ፣ አንቶኒ ፣ ፈርናዴዝ ፣ ራሽፎርድ እና ማርሲያል

-

31/08/2023

የአመታት በዋላ በምንሳተፍበት የቻንፒዮንስ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች ለይ ስንት ነጥብ ይዘን ምናጠናቅቅ ይመስላቹዋል ?

ድልድል
31/08/2023

ድልድል

31/08/2023

ሴቪያ ጋር አርሰናል

Address

Addis Ababa

Telephone

+251913184256

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The gunners fans in ethiopia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to The gunners fans in ethiopia:

Share

Category