Ethiopia coffee

Ethiopia coffee All free news about coffee

  👉 የኢትዮጵያ ቡና ዋናው ቡድን የ2016 ዓ.ም የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ዛሬ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የመጀመሪያ ልምምዱን አድርጓል። 👉 በአሰልጣኝ ካቫዞቪች ኒኮላ ...
11/08/2023



👉 የኢትዮጵያ ቡና ዋናው ቡድን የ2016 ዓ.ም የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ዛሬ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም የመጀመሪያ ልምምዱን አድርጓል።

👉 በአሰልጣኝ ካቫዞቪች ኒኮላ የሚመራው ዘጠኝ የአሰልጣኝ ቡድን እና ሃያ ዘጠኝ ተጫዋቾችን በመያዝ ትላንት ተጠቃሎ ወደ ሆቴል የገባው የኢትዮጵያ ቡና ቡድን በቀን ሁለት ጊዜ ልምምዱን ያደርጋል።

👉 በብሔራዊ ቡድን ጥሪ የተደረገለት አንበሉ #አማኑኤል ዮሐንስ ዕረፍት የተሰጠው ሲሆን፤ ሰኞ ቡድኑን ይቀላቀላል።

👉 በነገው ዕለት የክለባችን እና የደጋፊ ማህበሩ አመራሮች ቡድኑን ልምምዱን ለመመልከት እና ለማበረታታት አዳማ ይገኛሉ።

ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪን ይመለከታልየማክበር ሰላምታችንን  እያቀረብን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር  ሃምሌ 9/ 2015 ዓ.ም.   ጠቅላላ ጉባኤ ያካሂዳልስለሆነም አባላት በጉባ...
12/07/2023

ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪን ይመለከታል
የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ሃምሌ 9/ 2015 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባኤ ያካሂዳል
ስለሆነም አባላት በጉባኤ እንድትገኙ እያሳወቅን ጠቅላላ ጉባኤው የሚደረግበት የመሰብሰቢያ ቦታ በቡና ሻይ መስብሰቢያ አዳራሽ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ይካሄዳል በመሆኑም በዚህ ስብሰባ ላይ መላው ደጋፊዎቻችን በሰዓቱና በስፍራው በመገኝት እንድትሳተፋ ስንል በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
Via የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር

  ? ለበለጠ መረጃ 0115-314125/ 0911760096 ይደውሉ
13/08/2022


?


ለበለጠ መረጃ 0115-314125/ 0911760096 ይደውሉ

 ፈር ቀዳጁ ኢትዮጵያ ቡና አሁን ደሞ አዲስ ያስፈረማቸው ተጫዋቾች ልክ እንደውጪዎቹ ከደጋፊው ጋ ልክ የማስተዋወቅ ስራ ይሰራል። #ቀን ቅዳሜ #ቦታ አበበ ቢቂላ ስታዲየም #ሰአት ከ3:00-5:...
04/08/2022



ፈር ቀዳጁ ኢትዮጵያ ቡና አሁን ደሞ አዲስ ያስፈረማቸው ተጫዋቾች ልክ እንደውጪዎቹ ከደጋፊው ጋ ልክ የማስተዋወቅ ስራ ይሰራል።

#ቀን ቅዳሜ
#ቦታ አበበ ቢቂላ ስታዲየም
#ሰአት ከ3:00-5:00 ሰአት


ትሪቡን 500
ጥላ ፎቅ 300
ከማን አንሼ 200
ሌሎች ቦታዎች 100 ብር

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን የውል ስምምነት ፈፀመ።አሰልጣኝ ተመስገን፦ 👉ሐዋሳ ተስፋ ቡድን ዋና አሰልጣኝ (2005-2009)👉 የኢት...
18/07/2022

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን የውል ስምምነት ፈፀመ።
አሰልጣኝ ተመስገን፦
👉ሐዋሳ ተስፋ ቡድን ዋና አሰልጣኝ (2005-2009)
👉 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን U-17 ዋና አሰልጣኝ (2010)
👉 ሐዋሳ ከተማ ም/አሰልጣኝ (2011)
👉 ደቡብ ፖሊስ ዋና አሰልጣኝ(2012)
👉 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን U-20 ዋና አሰልጣኝ (2013)
👉 ወልቂጤ ከተማ (2014) 18 ጨዋታዎች

📒 የትምህርት ዝግጅት
👉በስፖርት ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ
👉 የ CAF B ላይሰንስ

🏆በእግር ኳስ ያደረጋቸው ስኬቶች
👉 በሐዋሳ ተስፋ ቡድን በአራት ዓመት ቆይታ ስምንት ዋንጫዎች
👉 ሴካፋ የኢትዮጵያ ብሔራዊ U-17 የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ
👉 የኢትዮጵያ ወጣት ኮከብ አሰልጣኝ ሁለት ጊዜ

እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በደህና መጣህ‼

🟤የኛ ኢትዮጵያ ቡና በዚህ የዝውውር መስኮት እስካሁን ያስፈረማቸው ተጫዋቾች! ✅ ኃይለሚካኤል አደፍርስ✅ አብዱልአዚዝ ቶፊቅ✅ መስፍን ታፈሰ✅ ጫላ ተሺታ✅ ብሩክ በየነ✅ አብዱልከሪም ወርቁ✅ ራ...
16/07/2022

🟤የኛ ኢትዮጵያ ቡና በዚህ የዝውውር መስኮት እስካሁን ያስፈረማቸው ተጫዋቾች!

✅ ኃይለሚካኤል አደፍርስ
✅ አብዱልአዚዝ ቶፊቅ
✅ መስፍን ታፈሰ
✅ ጫላ ተሺታ
✅ ብሩክ በየነ
✅ አብዱልከሪም ወርቁ
✅ ራምኬል ጀሚስት

✍ውላቸውን ያራዘሙ ተጫዋቾች!
✅ሮቤል ተ/ሚካኤል
✅እስራኤል መስፍን (ግብ ጠባቂ)

👉ክለባችን ተጨማሪ ወሳኝ ተጫዋቾችም ለማስፈረም እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል!

☑️ትክክለኛና የተረጋገጠ ይፋዊ አዲስ መረጃ ሲኖር በቻናላችን የምናሳውቅ ይሆናል!

👍መረጃውን ለሁሉም የክለባችን ደጋፊዎች እንዲደርስ ሼር እናድርግ!

ሮቤል ተ/ሚካኤል ለሁለት ዓመት ለኢትዮጵያ ቡና በመፈረም ውሉን አድሷል። #ስም ፦ ሮቤል ተ/ሚካኤል ፦ 👉 ገጅረት (2014-15 እ.ኤ.አ)👉 ቀይ ባህር (2016-2020)👉 የኤርትራ ብሔራዊ ...
13/07/2022

ሮቤል ተ/ሚካኤል ለሁለት ዓመት ለኢትዮጵያ ቡና በመፈረም ውሉን አድሷል።
#ስም ፦ ሮቤል ተ/ሚካኤል
፦
👉 ገጅረት (2014-15 እ.ኤ.አ)
👉 ቀይ ባህር (2016-2020)
👉 የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን U-20 (2017-18)
👉 የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን (2019-22)
👉 የኢትዮጵያ ቡና ከ2013 አጋማሽ እስከ አሁን
🏆 በጨዋታ ያሳካቸው ክብሮች
👉 ሴካፋ 2019 የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች
👉 ቀይ ባህር ከ 2017-20 ሻምፒዮን
፦ አማካኝ
#ቁመት፦ 1.85m
#ኪሎ፦ 73kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
‼

 #ስም ፦ ብሩክ በየነ ፦ 👉 ወልቂጤ (2009-10)👉 ሐዋሳ (2011-2014)👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2014) ፦ የፊ...
13/07/2022

#ስም ፦ ብሩክ በየነ
፦
👉 ወልቂጤ (2009-10)
👉 ሐዋሳ (2011-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2014)
፦ የፊት አጥቂ
#ቁመት፦ 1.73m
#ኪሎ፦ 65kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

 #ስም ፦ ጫላ ተሺታ ፦ 👉 ሻሸመኔ (2010)👉 ሲዳማ (2011)👉ወልቂጤ (2012-14)👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2010)👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2009) ፦ የመስመር አጥቂ #ቁመት፦ 1...
13/07/2022

#ስም ፦ ጫላ ተሺታ
፦
👉 ሻሸመኔ (2010)
👉 ሲዳማ (2011)
👉ወልቂጤ (2012-14)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2010)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2009)
፦ የመስመር አጥቂ
#ቁመት፦ 1.77m
#ኪሎ፦ 70kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

 #ስም ፦ አብዱልከሪም ወርቁ ፦ 👉 መድን (2009-11)👉 ወልቂጤ (2012-2014)👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2011)👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2012) ፦ አማካኝ #ቁመት፦ 1.70m #ኪ...
13/07/2022

#ስም ፦ አብዱልከሪም ወርቁ
፦
👉 መድን (2009-11)
👉 ወልቂጤ (2012-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2011)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-23 (2012)
፦ አማካኝ
#ቁመት፦ 1.70m
#ኪሎ፦ 60kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

 #ስም ፦ መስፍን ታፈሰ ፦ 👉 ሐዋሳ (2008-2014)👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2010)👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2013-14) ፦ የፊት አጥቂ #ቁመት፦ ...
11/07/2022

#ስም ፦ መስፍን ታፈሰ
፦
👉 ሐዋሳ (2008-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-17 (2010)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2013-14)
፦ የፊት አጥቂ
#ቁመት፦ 1.87m
#ኪሎ፦ 75kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 2 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

ምንጭ ዋናው ፔጅ

 #ስም ፦ ሐይለሚካኤል አደፍርስ ፦ 👉 ሠበታ (2011-2014)👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2012)👉ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)🏆ጎፈሬ ካፕ ሻምፒዮን(20...
08/07/2022

#ስም ፦ ሐይለሚካኤል አደፍርስ
፦
👉 ሠበታ (2011-2014)
👉 ብሔራዊ ቡድን U-20 (2012)
👉 ዋናው ብሔራዊ ቡድን (2012)
👉ብሔራዊ ቡድን U-23 (2013)
🏆ጎፈሬ ካፕ ሻምፒዮን(2014)
፦ ግራ ተመላላሽ
#ቁመት፦ 1.79m
#ኪሎ፦ 72kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ 3 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼

ምንጭ ከዋናው ፔጅ

Address

Ferensay Legasiyon
Addis Ababa

Telephone

+251979595399

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopia coffee posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category