11/06/2026
በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጰያ ቡና ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማህበር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተቋቋመ። በሰሜን አሜሪካ የተመሰረተዉን ጽ/ቤት
አቶ ዘነበ ስንታየሁ
አቶ ክፍሌ ወልዴ
አቶ ዩሀንስ ዕድሉ (ጆኒ) በጊዜአዊነት፣የሚመሩት ሲሆን በቀጣይ ጊዜአዊ ኮሚቴዉ ፣በሚያመቻቸዉ የስብሰባ ቦታና ቀን፣ በሰሜን አሜሪካ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ጋር በሰፊዉ ይወያያሉ።በቀጣይም ጽ/ቤቱን የሚመሩ አባላት ምርጫ ያደርጋሉ።