Prime dish installer

Prime dish installer አብዲ በአዲስ መልክ ስራ ጀምረናል ዲሽ ለማሰራት ሶፍትዌር ለማስጫን ነፃ የኳስ ቻናል ለማግኘት
👉0911560265
👉0906511911

30/04/2026

አስደሳች ዜና ⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️
ከዛሬ ጀምሮ LEG N24 PRO IRON ትልቁን ስትገዙ 3 ወር ራሱ ላይ ተጨኖበታል ስለዚህ ኢንተርኔት በማገናኜት ብቻ active ማድረግ ይችላሉ ኢንተርኔት ማግናኜኝ ለማትችሉ በስልካችው
user umer4k
Password 0911590613

click 👉 Linክ ተጠቃሚዎች በዚህም የማትችሉ ከሆነ ግር የሚላችው ነገር ካለ ላኩ እኔ አስተካክለዋለው
ይህ የተደረገው ከደንበኞቻችን በተሰጠን አስተያየት ነው

ደንበኞቻችንን ለመካስ ደግሞ ሁሌም ቢሆን ቁርጠኞች ነን
prime ላይ ደግሞ አዲስ ነገር ሊኖረን ይችላል እየጠበቅን ነው

LEG💪

ምሽት ላይ በቪዲዮ የተደገፈ መረጃ እለቃለው

30/04/2026
Inshallah
30/04/2026

Inshallah

Allah yewefken
30/04/2026

Allah yewefken

በሳውዲ አረቢያ 65 ኢትዮጵያውያን የሞት ቅጣት ስጋት ላይ መሆናቸው ተገለጸ‼ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪ ሂውማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ፣ በሳውዲ አረቢያ ቢያንስ 65 ኢትዮጵያ...
30/04/2026

በሳውዲ አረቢያ 65 ኢትዮጵያውያን የሞት ቅጣት ስጋት ላይ መሆናቸው ተገለጸ‼

ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቆርቋሪ ሂውማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ፣ በሳውዲ አረቢያ ቢያንስ 65 ኢትዮጵያውያን ከአደንዛዥ ዕፅ (ጫትን ጨምሮ) ጋር በተገናኘ ወንጀል የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸው እንደሚጠባበቁ አስታወቀ።

ተቋሙ እንደገለጸው፣ ታሳሪዎቹ በጦርነት ምክንያት ተሰደው የገቡና በቂ የሕግ ድጋፍ እንዲሁም የአስተርጓሚ አገልግሎት ያልተሰጣቸው ናቸው።

በተጨማሪም እስረኞቹ ምንነቱን ባልተረዱት ሰነድ ላይ በኃይል እንዲፈርሙ መገደዳቸውንና የፍርድ ሂደቱ መሠረታዊ መብቶችን ያላከበረ መሆኑን መግለጫው ጠቁሟል።

ሂውማን ራይትስ ዎች የሳውዲ ባለሥልጣናት የሞት ቅጣቱን እንዲያነሱና የሚመለከታቸው መንግሥታትም ግፊት እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረቡን ዶቸቬለ ዘግቧል።

22/04/2026

😅ሰላም የTelegram ቻናላችን ቤተሰብ እንደምን ከረማቹ

ለSmart Tv ለ Android Tv እና ለ Android Phone የሚሆኑ ነፃ የእግርኳስ እና የፊልም መመልከቻ የሚሆኑ በርከት ያሉ Applicationኖችን በሁለተኛው ቻናላችን አስቀምጠንሎታ

🔽🔽🔽ከታች ባስቀመጥንላቹ Link በመጫን አገልግሎቱን በነፃ መጠቀም ይችላሉ🔽🔽

❤️‍🔥 LIKE እና Share ማድረግን ለወዳጅ ዘመዶ ያድርሱ

⭐ሁሌም አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርሶ ቻናላችንን Join ያድርጉ።
t.ime/abdi36

22/04/2026

🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕🆕

😅ሰላም የTelegram ቻናላችን ቤተሰብ እንደምን ከረማቹ

ለSmart Tv ለ Android Tv እና ለ Android Phone የሚሆኑ ነፃ የእግርኳስ እና የፊልም መመልከቻ የሚሆኑ በርከት ያሉ Applicationኖችን በሁለተኛው ቻናላችን አስቀምጠንሎታ

🔽🔽🔽ከታች ባስቀመጥንላቹ Link በመጫን አገልግሎቱን በነፃ መጠቀም ይችላሉ🔽🔽

❤️‍🔥 LIKE እና Share ማድረግን ለወዳጅ ዘመዶ ያድርሱ

⭐ሁሌም አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርሶ ቻናላችንን Join ያድርጉ።
t.ime/abdi36

በሆርሙዝ ሰርጥ ሶስት መርከቦች ተመቱ 📌ሁለቱ በኢራን ቁጥጥር ስር ዋሉበሆርሙዝ ሰርጥ በሶስት መርከቦች ላይ በደረሰ ጥቃት አንደኛዋ በእሳት ስትያያዝ፣ ሁለቱ ደግሞ በኢራን ወታደራዊ ኃይል ቁጥ...
22/04/2026

በሆርሙዝ ሰርጥ ሶስት መርከቦች ተመቱ

📌ሁለቱ በኢራን ቁጥጥር ስር ዋሉ

በሆርሙዝ ሰርጥ በሶስት መርከቦች ላይ በደረሰ ጥቃት አንደኛዋ በእሳት ስትያያዝ፣ ሁለቱ ደግሞ በኢራን ወታደራዊ ኃይል ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዩኬ የባህር ንግድ ኦፕሬሽን ማዕከል አስታወቀ።

ጥቃቱ የተፈጸመው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሁለቱ ሀገራት ድርድር እስኪሻሻል የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንደሚያራዝሙ በተናገሩ ማግስት ነው።

የኢራን ወገን የተኩስ አቁም ማራዘሚያውን "ጊዜ የመግዣ ዘዴ" ሲል ያጣጣለው ሲሆን፤ በፓኪስታን ሊካሄድ የነበረው ድርድርም ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ወደ ስፍራው ባለመምጣታቸው በዚህ ሳምንት የመካሄዱ ተስፋ አነስተኛ መሆኑ ተገልጿል።

23/03/2026

ChatGPT helps you get answers, find inspiration, and be more productive.

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Prime dish installer posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Prime dish installer:

Share