13/12/2023
አዳል የሴቶች እግር ጉዞ እነሆ ተናፉቂውን ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው የወንጪ ልንጓዝ ጥቂት ቀናት ይቀራሉ
የጉዞ ቀን....እሁድ የታህሳስ 14,2016
👉የጉዞ አይነት :ለሁሉም አይነት የሚሆን።
🌴መገናኛ ቦታ..... ጦር ኃይሎች
⏰መነሻ ሰዓት..... ጠዋት12:00
ታህሳስ 14 የሚከናወነው ይህ የደርሶ መልስ ጉዞ በጣም መጠነኛ የእግር ጉዞ ማለትም 7 ኪሜ ብቻ ይጠብቀናል ።
በቦታው ላይ
🐎 የፈረስ ግልቢያ
🏊 ዋና
🚣 ጀልባ ቀዘፉ
🏹 ቀስት
⛳️ ጦር ውርወራ
⚽️ እጅ ኳስ እንዲሁም መረብ ኳስ ጨዋታ ያገኛሉ ።
ታህሳስ 03 ድረስ ክፍያ ለሚፈፅሙ 2200
ከታህሳስ 04 በኃላ ብር 2500 ይሆናል ።
ለበለጠ መረጃ 0913 776060
በቴሌግራም