08/29/2026
በ2026 ዋንዳ ዳይመንድ ሊግ የወንዶች 5000 ሜትር በነጥብ ደረጃ ለብራሰልሱ የፍፃሜ ውድድር ያለፉት አስር አትሌቶች፡፡ አዲሱ ይሁኔ እና ቢኒያም መሐሪ በርቀቱ ለፍፃሜው ያለፉ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡
The ten athletes who qualified for the 2026 Wanda Diamond League men's 5,000m final in Brussels based on points standings.
Addisu Yihune and Biniam Mehary are the two Ethiopians who qualified for the final in this event.
Allianz Memorial Van Damme