27/06/2023
▪️ዌስትሃሞች የማን.ሲቲን ጥያቄ ውድቅ ካደረጉ በኋላ ራይስ የአርሰናልን ሶስተኛ ጥያቄ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
አርሰናል ጁሪየን ታምበርን ለማስፈረምም ከጫፍ ደርሰዋል።[John Cross]
ሊንኩን በመንካት👉 https://www.facebook.com/profile.php?id=100063889897299 ቤተሰብ ይሁኑ