የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ፔጅ/Motta Kenema fc

  • Home
  • Ethiopia
  • Gojam
  • የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ፔጅ/Motta Kenema fc

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ፔጅ/Motta Kenema fc

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት  እና በበጀት እጥረት ምክንያት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለ2019 ዓም እንዲሳተፍ እና ውድድሩ እንዲራዘም ዘንድሮም ድጋሜ...
29/09/2025

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት እና በበጀት እጥረት ምክንያት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለ2019 ዓም እንዲሳተፍ እና ውድድሩ እንዲራዘም ዘንድሮም ድጋሜ የሞጣ ከነማ ስፓርት ፌደሬሽን አሳውቋል።

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት  እና በበጀት እጥረት ምክንያት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለ2018 ዓም እንዲሳተፍ እና ውድድሩ እንዲራዘም በድጋሜ በደብዳ...
13/09/2024

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት እና በበጀት እጥረት ምክንያት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለ2018 ዓም እንዲሳተፍ እና ውድድሩ እንዲራዘም በድጋሜ በደብዳቤ አሳውቋል።

27/05/2023
ሞጣ ከነማ ዛሬ ለዋንጫ ለማለፍ ያደረገው ጨዋታ አስገራሚ ነበር ።ነገር ግን መጀመሪያ አጋማሽ በ8ኛ ደቂቃ በተቆጠረብን አንድ ጎል ብቻ በተጨማሪም የዱከም ተጨዋቾች ያደረጉት ሜዳ ላይ ስአት የ...
25/05/2023

ሞጣ ከነማ ዛሬ ለዋንጫ ለማለፍ ያደረገው ጨዋታ አስገራሚ ነበር ።ነገር ግን መጀመሪያ አጋማሽ በ8ኛ ደቂቃ በተቆጠረብን አንድ ጎል ብቻ በተጨማሪም የዱከም ተጨዋቾች ያደረጉት ሜዳ ላይ ስአት የመግደል እና ጥፋት ያለ ካርድ ዝም ብሎ በማለፍ ጨዋታው አንድ ለዜሮ እንዲጠናቀቅ መሃል ዳኛው ተፅዕኖ ፈጥራል።ሆኖም ሞጣ ከነማ የሚፈልገውን ወደ ከፍተኛ ሊግ ማድግ ለከነማችን ከዋንጫ በላይ ነው እና በድጋሜ እንኳን ደስ አለን።ቀጣይ እሁድ 3:00 ላይ ጨዋታ ለደረጃ ከኦሮሚያ ፓሊስ ኮሌጅ ጋር ከነማችን ይጫወታል።መልካም እድል ለሞጣ ከነማ።
ሞጣ ከነማ ይለያል።።።

24/05/2023

አማራ ክልልን ከወከሉ ከለቦች ወደ የ2016 ዓም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተቀላቀለው ብቸኛው ክለብ ክለብ ነገ 17/09/2015ዓ.ም ረፋድ 5:00 ላይ ከዱከም ከተማ ጋር የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታውን ያደርጋል። ነገ ዱከም ከተማን ካሸነፈ እና #ከሱሉልታ አሸናፊ ለዋንጫ ይጫወታል።ሞጣ ከነማ ይለያል ድል እና የሊጉን ዋንጫ ለሞጣ ከነማ።
ሞጣን ከነማን በመደገፍ ታሪካዊ አሻራን ያስቀምጡ።

24/05/2023

ክብርና ምስጋና ይገባዋል።
የቀድሞው የሞጣ ከነማ ተጫዋች የአሁኑ የአዲስ ቅዳም ከተማ ወጌሻ (የቡድኑ ሀኪም) ወጣት ደሳለኝ አዳማ ከተማ ላይ በመካሄድ ላይ ባለው የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ እግር ኳስ ውድድር ቡድናችንን ሞጣ ከነማን ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲገባ ካደረጉት የቡድናችን አጋሮች ግንባር ቀደም በመሆን የሞጣ ከነማ ቡድንን በወጌሻነት (በቡድን ሀኪምነት) እያገለገለ በመሆኑ በሞጣ ከተማ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስም ልባዊ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን ክብርና ምስጋና ይገባዋል።

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ቡድን የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ጓደኛዎን add ያድርጉ።የሃሳብ እና የገንዘብ ድጋፍም ያድርጉ። ሞጣ ከነማ እግር ኳር ክለብ የኢትዮጵያን ከፍተኛ ሊግ የተቀላቀለ የአማራ ክ...
24/05/2023

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ቡድን የቴሌግራም ግሩፕ ላይ
ጓደኛዎን add ያድርጉ።የሃሳብ እና የገንዘብ ድጋፍም ያድርጉ።
ሞጣ ከነማ እግር ኳር ክለብ የኢትዮጵያን ከፍተኛ ሊግ የተቀላቀለ የአማራ ክልል ተወካይ ሆኗል።።።።
የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብን በመደገፍ አሻራ ያስቀምጡ።
&
👉Aemiro Fenita Gebermedhin (owner )
👉Mengistu Alemayeh
👉Muluken Walle
👉Desalgn Tagel

የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብን በመደገፍ አሻራ ያስቀምጡ!!!!🔜 🔜🔜🔜🔜 & Aemiro Fenita Gebermedhin (owner ) Mengistu Alemayeh Muluken Walle Desalgn Tagel

💵   የቡድን አባላት ገንዘብ ተበረከተላቸው።✅ ወደ ከፍተኛው ሊግ ያደገው የአማራ ክልል ተወካዩ ሞጣ ከተማ በካኔት ሆቴል የእራት ግብዣ ከተደረገላቸው በኋላ ማበረታቻ የገንዘብ ስጦታ ተበረከተ...
24/05/2023

💵 የቡድን አባላት ገንዘብ ተበረከተላቸው።

✅ ወደ ከፍተኛው ሊግ ያደገው የአማራ ክልል ተወካዩ ሞጣ ከተማ በካኔት ሆቴል የእራት ግብዣ ከተደረገላቸው በኋላ ማበረታቻ የገንዘብ ስጦታ ተበረከተላቸው።

የገንዘብ ማበረታቻው እና የእራት ግብዣ ያረጉት ያካባቢው ባላሀብት የሆኑት አቶ አዳነ አትርሳው ናቸው።

የሞጣ ከተማ እግር ኳስ ቡድን የማበረታቻ ገንዘብ ድጋፍ ተደረገለት ።

የኢትዮጵያ አንድኛ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር በሚደረግበት አዳማ ከተማ በካኔት ሆቴል የ እራት ግብዣ ላይ ለቡድኑ አባላት አንድ መቶ አርባ ሺህ በካሽ የተሰጣቸው ሲሆን በቀጣይም የከተማ ባለሀብት የሆኑት እና ከዚህ ቀድምም ከ ምድባቸው ሲያልፉ ለያንዳንዳቸው አምስት አምስት ሺህ ብር ያበረከቱት ባለሀብቱ አቶ አዳነ አትርሳው ባጠቃላይ ከ ሶስት መቶ ሺህ ብር በላይ ያበረከቱ ሲሆን ለተጫዋቾቹ መልእክት በማስተላለፍ ይሄንን መነሳሳት በከፍተኛ ሊጉም እንዲደግሙት በአፅኖት አሳስበዋል ። ሞጣ ከተማ በግማሽ ፍፃሜው ከነገ በስቲያ ከዱከም ከተማ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል ።

ሞጣ ከተማ በ2014 ዓም በሀዋሳ ከተማ በተደረገው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር በመሳተፍ ጥሩ ውጤት በማምጣት ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ማደግ ሲችል ክለቡ በአንደኛ ሊግ ከምድቡ ሶስተኛ በመውጣት ወደ ማጠቃለያ ውድድር በማለፍ አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ ችሏል። ክለቡ በዚህ አለበቃም ወደ ከፍተኛው ሊግ ለማደግ በአዳማ ከተማ እየተደረገ ባለው የማጠቃለያ ውድድር ላይ በምድቡ የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ሩብ ፍፃሜ ማለፍ ችሏል። በሩብ ፍፃሜው ከአሶሳ ከተማ ጋር ተጫውቶ ከመመራት ተነስቶ በቡድኑ አምበል ጤናው አማካኝነት የአቻነት ግብ በማስቆጠር የጨዋታው ክፍለ ጊዜ በአቻ በማጠናቀቅ በተሰጠው የመለያ ምት ተጋጣሚውን በመርታት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ማደግ ችሏል።
ሞጣ ከተማ አንደኛ ሊግ ባደገበት አመት ወደ ከፍተኛ ሊግ የተቀላቀለ ክለብ ሁኗል። ይህ ታሪክ ጥቂት ክለቦች ብቻ ነው ያሳኩት ዘንድሮ ሞጣ ከተማና ኦሮሚያ ፖሊስ ሲሆኑ አምና ቦዲቲና ዱራሜ ይህንን ታሪክ የሰሩ ክለቦች ናቸው።

ይህንን ጠንካራ ግስጋሴ ያስደሰታቸው የአከባቢው ባለሀብት አቶ አዳነ አትርሳው ክለቡ ወደ ቶርናመንቱ ሲቀላቀል 125 ሺ ብር ያበረከቱ ሲሆን አሁን ላይ ክለቡ ወደ ከፍተኛው ሊግ መቀላቀሉ ተከትሎ እኝህ ባለሀብት በዛሬው እለት በካኔት ሆቴል ለክለቡ አባላት የእራት ግብዣ በማዘጋጀት 140 ሺ ብር ለክለቡ አባላት ሸልመዋል።
ባለሀብቱ አቶ አዳነ ይህንን ያረኩት ለናንተ በጣም ጥቂቱ ነው እስከ ዛሬ ከናንተ ጎን በተለያዩ ችግሮች ባለሞኖሬ ይቅርታ ያሉ ሲሆን ለወደፊቱ ከዚህ የተሻለ ድጋፍ አደርጋለሁ ሲሉ ገልፀዋል።

የክለቡ አምበል የሆነው ጤናው ብርሀኑ ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግኖ " ተጨዋቾች ቃል መግባት ብቻ ሳይሆን ቃላችንን በተግባር አሳይተናል " እና ይህንን ታሪክ ሰሪ ስለሆንን ክብር ለቡድን አጋሮቼ በማለት ሲገልፅ በቀጣይ ከዚህ የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንሰራለን ሲል ገልፅዋል።

በዚሁ አጋጣሚ ባለሀብቱ አቶ አዳነ አትርሳው ለዳጉ ስፖርት ላረጉት የገንዘብ ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን 🙏
@ Dagu sport

Address

Motta
Gojam

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ፔጅ/Motta Kenema fc posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to የሞጣ ከነማ እግር ኳስ ክለብ ፔጅ/Motta Kenema fc:

Shortcuts

Share

Category