Nur media Ejency

Nur media Ejency Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Nur media Ejency, Sports, Addis Ababa, Dessie.

15/03/2025

This version of Facebook uses less data and works in all network conditions.

06/03/2025
23/06/2022

ዘረኛ ያልሆነ ሼር
መልካም ምሽት

26/03/2022

Send a message to learn more

18/03/2022

"በተማሪዎች ውጤትና መቁረጫ ነጥብ ዙሪያ አስፈላጊው ማብራሪያ እንዲሰጥ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበናል" የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አስመልክቶ መረጃ አጋርቷል።

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለቱም ዙር በሰላማዊ መንገድ እንዲሰጥ የሚፈለግብንን ሁሉ አድርገናል ብሏል።

የአንደኛው ዙር ፈተና እንደተጠናቀቀ ለሀገር አቀፍ ፈተናዎች ድርጅት በወቅቱ ፈተና ተሰርቋል እየተባለ በማኅበራዊ ሚዲያ ሲሰራጭ በነበረው የተለያየ መረጃ ምክንያት የፈተና ውጤት ትንተናው በጥንቃቄ እንዲታይ በጽሑፍ ጥያቄ ማቅረቡን ገልጿል።

ውጤት ከተገለፀ በኋላም የቀረቡ ቅሬታዎችን መሠረት በማድረግ ፈተናቸው ድጋሜ እንዲታይላቸው የጠየቁ ተማሪዎችን ውጤታቸው እንዲፈተሽላቸው ሁኔታዎችን ከማመቻቸት በተጨማሪ አጠቃላይ በውጤቱ እና መቁረጫ ነጥቡ ዙሪያ አስፈላጊው ማብራሪያ እንዲሰጥ ለትምህርት ሚኒስቴር ጥያቄ አቅርበናል ነው ያለው ቢሮው።

ቢሮው ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንደሚሰጥ ዛሬ ገልጾልናል ብሏል።

በሚኒስቴሩ በኩል አስፈላጊው ማብራሪያ ከተሰጠ በኋላ በትምህርት ቢሮው በኩል የሚፈለጉ መረጃዎች ካሉ ከሕዝቡ የሚደብቀው መረጃ እንደማይኖር ትምህርት ቢሮ ገልጿል።

የተማሪዎች ውጤት ለዞኖች፣ ወረዳዎች እና ትምህርት ቤቶች በግልፅ የተላለፈ ስለኾነ ለመሸፋፈን የሚፈልግ አካልም የለም፤ መሸፋፈንም አይቻልም ብሏል ትምህርት ቢሮ።

In 1928 E.c Adwa !
01/03/2022

In 1928 E.c Adwa !

Address

Addis Ababa
Dessie
AMHARA

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nur media Ejency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category