18/09/2023
አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ የ5ሺ ሜትር የአለም ክብረወሰንን ከኬንያ ወደ ኢትዮጵያ መልሳለች😍😍🇪🇹🇪🇹
ዛሬ በአሜሪካን ኢዩጂን ዳይመንድ ሊግ የ5 ሺ ሜትር ፉክክሯን 14:00:21 በመግባት ነው የርቀቱን ክብረወሰን ከኬንያዊቷ ፌዝ ኪፕዬገን የተረከበችው።👏👏
እንኳን ደስ አለንንን ❤️❤️ ጉዳፍ 👏👏
ይህ ስለ ስፖርት ዜናዎች ፱፲+ የምተነትንበት ገፅ ነው!
Awassa
Be the first to know and let us send you an email when Ethio Football 90+ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.