15/01/2024
ቀጣይ ጨዋታ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ፋሲል ከነማ
ሐሙስ 12 ሰዓት
አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ
፦ሁለቱ ክለቦች ክለቦች ከተገናኙባቸው ያለፋት 6 ጨዋታዎች ፋሲል አራቱን ሲያሸንፍ በአንፃሩ የኛ ጊዮርጊስ ሁለት ጊዜ መርታት ችሏል።
፦በተደረጉት ጨዋታዎች ላይ 9 ግቦች ሲቆጠሩ ጊዮርጊስ 5 ግቦችን በማስቆጠር ቀዳሚውን ቦታ ይይዛል። ከተደረጉት ጨዋታዎች አምስቱ 1-0 በሆነ ውጤት ሲያልቁ ጊዮርጊስ 4-0 ፋሲልን መርታተት የቻለበት ውጤት ከፍተኛው ግቦች የተቆጠሩበት ጨዋታ ነው።
፦በእርስ በእርስ ግንኙነታቸው 26 ካርዶች በዳኞች ሲመዘዙ 25ቱ ቢጫ ካርድ 12ቱ ለፋሲል 13 ደግሞ በጊዮርጊስ ተጫዋቾች ላይ ተመዟል። አንዱ ደሞ ቀይ ካርድ ሲሆን ለፉሲል ተጫዋች የተሰጠ ነዉ።
፦ፉሲል በፕሪሚየር ሊጉ ካደረጋቸው ያለፋት አራት ጨዋታዎች ሁሉንም ማሸነፍ ሲችል ስምንት ጎሎችን አስቆጥሮ አንድ ብቸሠ ተቆጥሮበታል።በአንፃሩ ጊዮርጊስ በፕሪሚየር ሊጉ ካደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው አንድ ብቻ ሲሆን በሁለቱ አቻ ወጥቶ በአነዱ ሽንፈትን አስተናግዷል።አራት ጎሎችን ሲያስቆጥር ሁለት ጎሎችን አስተናግዷል።
፦የሁለቱ ሀያላን ፋክክር በተለይም ከ ቅርብ አመታት ወዲሕ ቀልብን እየሳበ መቷል። እርሶስ ከዘሪሁን ሸንገታው ጊዮርጊስ እና ከውበቱ አባተ ስብስብ ማን ጨዋታውን በበላይነት የሚያጠናቅቅ ይመስሎታል? ግምት በኮመንት
፦በቀጣይ ደሞ የ ሁለቱን ቡድኖች የጨዋታ አቀራረብ ደካማና ጠንካራ ጎናቸውን ይዤ አመለሳለው።እስከዛው
share and follow
Ab Abreham
✌️✌️✌️ምን ጊዜም ሳንጃው ✌️✌️✌️✌️✌️