11/06/2025
ሙሉጌታ ከበደ (ወሎየው) ህይወቱ አልፏል
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንና በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ደማቅ ታሪክ መጻፍ የቻለው ከምንጊዜም ኢትዮጵያውያን አጥቂዎች ቀዳሚው ሙሉጌታ ከበደ ባገጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ህይወቱ አልፏል።
ቅኝት በኳስ ሜዳ በሙሉጌታ ከበደ ህልፈተ-ህይወት የተሰማትን ሐዘን እየገለጸች ለመላው የስፖርት ቤተሰቦች መጽናናትን ትመኛለች።