29/10/2025
“ማንበብና መጻፍ ነዉ ሱሴ፤ ሌትም ቀንም አልመርጥም፡፡ የምተኛዉ ረጅም እንቅልፍ ከአራት ሰዓት አይበልጥም፡፡ ከፍተኛ የገንዘብ አቅም ቢኖረኝ ብዬ ተመኝቼ አላዉቅም፣ ቢኖረኝ ግን በሁሉም ክልሎች ዘመናዊ ቤተ መጻሕፍት አስገነባለሁ፡፡ ‹አንብብ-አንብቢ-አንብቡ-እናንብብ› በሚል መርህ ትዉልዱን ማነጽ ተግባሬ ይሆን ነበር” #ደራሲና #ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ🙏🏼🙏🏼🙏🏼
Journalist
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when Tarikua Sisay - ታሪኳ ሲሳይ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Tarikua Sisay - ታሪኳ ሲሳይ: