18/08/2026
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ እባክዎ ‼
ውድና የተከበራችሁ እህት ወንድሞቼ በሙሉ ከታች በፎቶ የምትመለከቷት እህታችን ፈቲሃ ሚፍታ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በቀቤና ልዩ ወረዳ የፈረጀቴ ቀበሌ ነዋሪ ናት‼
✍️ከዓመት በፊት በደረሰባት የጤና ችግር ምክንያት ከፈረጀቴ ተወላጆችና ከኸይር ፈላጊ ወንድሞች በተደረገላት ድጋፍ ከ200,000 ብር በላይ ወጪ ተደርጎላት ሕክምና ስታገኝ ቆይታለች። ሆኖም በአላህ ፈቃድ ህመሟ እንደገና አገርሽቶባታል። በአሁኑ ወቅትም ወራቤ ሆስፒታል ትገኛለች‼
✍️የህመሟ ተደጋጋሚ መሆኑ በሐኪሞች ከተገለጸላት በኋላ፣ የተጎዳው እግሯ እንዲቆረጥ ውሳኔ መሰጠቱ ተገልጿል። እህታችንም እንደገና “አሳክሙኝ” በማለት የእርዳታ ጥሪ አቅርባለች። አንድ ብር ብቻ ቢሆንም እንኳ ለእህታችን ትልቅ እገዛ ነው። በቻልነው አቅም እንርዳት፤ ይህንንም መልዕክት ሼር በማድረግ ለሌሎች እንዲደርስ እናድርግ‼
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000604808107
📞 የእህታችን ስልክ:
+251 95 312 7278
📞 የአስተባባሪዎች ስልክ:
+251 93 777 3247 — አ/ወሃብ
+251 92 096 0867 — ፈጅሩ ሰይድ
+251 91 018 8604 — አ/ሀይ ደዋ
አላህ ሙሉ ጤናና ፈውስ ይስጣት።
የምትችሉትን በማድረግ እንርዳት፤ የማንችለውን ደግሞ በሼር እናድርስ‼ ❤️🤲