29/04/2026
በባህር ዳር ዙሪያ የታቀደው የጥፋት ሴራ በመከላከያ ሠራዊት መከነ
በአንደሳ ከተማ በተደረገ መብረቃዊ ኦፕሬሽን የተለያዩ ተተቸኳሽ መሳሪያዎች በመከላከያ ተማረኩ።
ከሻዕቢያ የተላከውና በህወሓት በኩል ለፋኖ የቀረበዉ የተለያዩ ጦር መሳሪያ ክልሉን በተለይም በባህርዳር ዙሪያ አንደሳ ከተማ
ተጨማሪ ቀዉስ ዉስጥ እንዲከት ታስቦ ቢሆንም በጀግናው የመከላከያ ሰራዊት በተፈፀመ ድንገታዊ አፕሬሽ ሙሉ ለሙሉ ተማርኳል።