Rolanio Nasir

Rolanio Nasir እሀ የኢትዮጵያ እስፖርት media ነው ትከታተሉ ይሀ የነ ነው ማቸም የኳስ ደግፋ አትጣሉም እናም የMamelodi sundowns ዳጋፍ ነኝ እናም ብቻኛው ግፀ ይሀ ነው

Putting in the work on the day before matchday!🏃 📅 Abuki 10 ትመልሶ መቷል
26/09/2023

Putting in the work on the day before matchday!🏃 📅 Abuki 10 ትመልሶ መቷል

Ahead of Al Nassr's league game with Al Hilal we're celebrating Ronaldo's 1000th career win in 1182 matches, which was r...
23/09/2023

Ahead of Al Nassr's league game with Al Hilal we're celebrating Ronaldo's 1000th career win in 1182 matches, which was recorded in the 2 - 0 win over Persepolis in their AFC Champions League fixture.

A very massive achievement for an all-time great! 🐐

Ethiopia Player🇪🇹🇪🇹Eyob Eliyas በAjjx በት የሚቆይ የ4አመት ፍርማውን አኑሩላ እዮብ ከAjjx B2Acadayme በ72ጫዎታዎች 63ጎል እና 27Asisit ፡አደርጓል በዚም ...
21/09/2023

Ethiopia Player🇪🇹🇪🇹
Eyob Eliyas በAjjx በት የሚቆይ የ4አመት ፍርማውን አኑሩላ እዮብ ከAjjx B2Acadayme በ72ጫዎታዎች 63ጎል እና 27Asisit ፡አደርጓል በዚም ወደ ታላቁ ክለብ Ajjx fc አመሩቷል መልካም እድ ላ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ

ጨዋታው በፈረሰኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ  Champions League ⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 - 1 ኬኤም ኬኤም  ⚽️ ⚽ዳዊት ተፈራ 49'⚽ናትናኤል ዘለቀ 65'⚽አማኑኤ...
27/08/2023

ጨዋታው በፈረሰኞቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ
Champions League
⚽️ቅዱስ ጊዮርጊስ 3 - 1 ኬኤም ኬኤም ⚽️
⚽ዳዊት ተፈራ 49'
⚽ናትናኤል ዘለቀ 65'
⚽አማኑኤል ኤርቦ80'

📆 ዛሬ እሁድ ነሐሴ 21/2015
🕗 10:00
🏟 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም

👉 ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ገፃችን ይቀላቀሉ!!
https://t.me/stgeorge123

!

የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከ ኬኤም ኬኤም ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ የመጀመሪያ አስላለፍ                    ❤ድል ለታላቁ ክለባችን ❤✌️
27/08/2023

የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከ ኬኤም ኬኤም ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ የመጀመሪያ አስላለፍ
❤ድል ለታላቁ ክለባችን ❤✌️

የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰላለፍግብ ጠባቂባህሩ ነጋሽተከላካዮችሔኖክ አዱኛፍሪምፖንግ ሜንሱአማኑኤል ተረፉረመዳን የሱፍአማካዮችክዋሜ ፍሪምፖንግናትናኤል ዘለቀዳዊት ተፈራአጥቂዎችቢኒያም በላይሞሰስ ኦዶ ...
27/08/2023

የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰላለፍ

ግብ ጠባቂ

ባህሩ ነጋሽ

ተከላካዮች

ሔኖክ አዱኛ
ፍሪምፖንግ ሜንሱ
አማኑኤል ተረፉ
ረመዳን የሱፍ

አማካዮች

ክዋሜ ፍሪምፖንግ
ናትናኤል ዘለቀ
ዳዊት ተፈራ

አጥቂዎች

ቢኒያም በላይ
ሞሰስ ኦዶ ቶቹኩ
አቤል ያለው

✅ ጨዋታውን በቀጥታ ለመከታተል ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ 👇👇👇
https://t.me/+I4XcTqHq-zBlZjZk

Congratulations again to our female athletes at the World Athletics Championships Budapest 2023 who claim gold and silve...
26/08/2023

Congratulations again to our female athletes at the World Athletics Championships Budapest 2023 who claim gold and silver in the women’s marathon. Together we are destined to achieve many more great feats!

26/08/2023

Bahir dar kenema🇪🇹 have konocked Azam fc 🇹🇿out of the CAF Confederation cup

The tow sides were tied on aggregate (3-3) after regulation time.The waves of tana won the game 4-3 on penalties

Where's Abuki 10Where's Abuki 10Where's Abuki 10
24/08/2023

Where's Abuki 10
Where's Abuki 10
Where's Abuki 10

የት ገባ ልጃቺን? የወቅቱ የኢትዮጵያ ፕራይመር ልግ ኮኮብ ታጫዋችእንዱሁም ኮኮብ ግብ አስቆጣሪ የወቅቱ ወጣት ታጫዋች አሁን ላይ የት ሚን እንዳሆነ አናውቅም ከወራቶች በፍት በጉዳት ሚክንያት ...
24/08/2023

የት ገባ ልጃቺን?
የወቅቱ የኢትዮጵያ ፕራይመር ልግ ኮኮብ ታጫዋች
እንዱሁም ኮኮብ ግብ አስቆጣሪ የወቅቱ ወጣት ታጫዋች አሁን ላይ የት ሚን እንዳሆነ አናውቅም ከወራቶች በፍት በጉዳት ሚክንያት ካመዳ ርቆ ነበር አሁን ላይ የኢትዮጵያ ቡና የ Cofee FC ደጋፊዎች ጥያቅያቾ የት ነው የገባ እያሉ ይጠይቃሉ Mamelodi Sundowns የልጁን ስናልቦና ጎድቶታል የአካል ብቃት እንስቃሰው ላይ ከባድ ጉላት እንድኖር አደርጎታል ላቡዙ ወራት ካመዳ እንድርቅ አርጎታል በልምምድ ማከል ውስጥ ራሱ እያየን አይደለም ልጁ በክለቡ የክለቡ ምርጥ ጎል አስቆጣሪም ሆኖ ተመጡሃል ግን እስካሁን ሚንም ነገር አልታባለም እንኛ ኢትዮጵያዊያን ልክ እንዳለሎቹ ሃገር ፖሮፍሺናል ተጭዋች እንፋልጋለን እሱም አቡክ ከሸመልስ በቀለ ቃጥሎ ወጣ ግን ተስፋችን አሁን ላይ ዎሃ የባላ ያክል ይመስላል ሚን እንዳታፋጣረ አናውቅም ክለብ በሱ ዙሪያ ህመም ላይ እንዳሆነ ብቻ ነው ይምናገሮ ግን ልጅ ከህመሙ ድኑሃል ታዳ ችግራቾ ሚንድነው አሁም ጥይቆች እንደቀጠሉ ነው አቡክ 10 በኢትዮጵያ ፕር ልግ አስደናቅ ብቃት አሎ እናም እሱ ያለባት ቦታ ሁሉ በሺዎች የሚቅጣሩ ተዳጋፊዎች ይኖራሉ ሚን አጋጣመ

የአቶ ባህሩ ጥላሁን የአፍ ወለምታ !     " የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ የአቶ ባህሩ ጥላሁን ንቀት ፣ ጥጋብና ትዕቢትየተሞላበት አሳፋሪ ንግግር ! "አቶ ባህሩ ጥላሁን...
11/08/2023

የአቶ ባህሩ ጥላሁን የአፍ ወለምታ !



" የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ
የአቶ ባህሩ ጥላሁን ንቀት ፣ ጥጋብና ትዕቢት
የተሞላበት አሳፋሪ ንግግር ! "

አቶ ባህሩ ጥላሁን ከዚህ በፊት በብስራት ሬዲዮ ላይ
እግር ኳስን በሬዲዮ ተመልከቱ ከመሰለ መንግስቱ ጋር !
በሚለው ፕሮግራም ላይ ከስር ከስር የሚወጡ መረጃዎችን
ለመሰለ እና ለአድማጮች በማቅረብ ነበር ከሕዝብ ጋር
የተዋወቀው።

በመቀጠል እዛው ሬዲዮ ጣቢያው ላይ
ፕሮግራም ላይ እንዲሁ ተመሳሳይ ስራዎችን በመስራት
እናውቀዋለን። ...በዚህ ሞቅታ እና ድፍረት ያገኘው ባህሩ
ጥላሁን ክፍት የስራ ቦታ የሚመስለውን ብዙ እውቀት
የሚጠይቀውን የስፖርት ጋዜጠኝነቱን ስራ በዚሁ የሬዲዮ
ጣቢያ ላይ ፦
የሚል ነገር ግን ። ጀመረ።

ፕሮግራሙም ከእውቀት ውጪ በድፍረትና በሞቅታ ያለሙያ
የገባበት ስለነበረ እጅግ አሰልቺ ነበር። ...እንደ ራሱ ስለእግር
ኳስ ምንም እውቀት የሌላቸውን ሰዎች እየጋበዘ ውዱን የአየር
ሰዓት መቀለጃ ያደርገው ነበር።

በመቀጠል በምን መስፈርትና እንዴት ሾልኮ እንደገባ በማይታወቅ ሁኔታ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፅህፈት
ቤት ፀሐፊ ሆኖ ተቀጠረ።

አቶ ባህሩ ጥላሁን የቀድሞውን የቅ/ጊዮርጊስ ፣ በተለያዩ ክለቦች እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ለሀገሩ
ከፍተኛ አገልግሎት የሰጠውን ተጫዋች ስለ ዑመድ ኡክሪ
ንቀት የተሞላበት ንግግር ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ምንም
ቅሽሽ አላላቸውም። በእጅጉም ያሳፍራል።

የጋምቤላው ፈርጥ ዑመድ ኡክሪ ለእኛ ኢትዮጵያዊያኖች
ከሜሲ በላይ ነው። ሜሲ አርጀንቲናን ነው የሚያገለግለው
እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም።

ግልባጭ ፦ ለአቶ ባህሩ ጥላሁን
Bahiru Tilahun አቶ ባህሩ ጥላሁን ዑመድ ኡክሪ በእግር ኳስ ኢትዮጵያን ከ10 ዓመታት በላይ ያገለገለ ፣ ሀገሩን ያስጠራ ፣ ግዳጁን በሚገባ የተወጣ የቁርጥ ቀን ልጃችን ነው። የአሜሪካው ጉዞው ላይ እንዳይሄድ ቅስሙን መስበራችሁ ሳያንስ ከአሜሪካ መልስ በዚህ ዙሪያ ማብራሪያ
እንዲሰጡ ሲጠየቁ ንቀትና ትዕቢት በተሞላበት ሁኔታ
ከሊዮኔል ሜሲ ጋር አነፃፅረው የተናገሩት አሳፋሪና አሸማቃቂ
ንግግር ኢትዮጵያን ያገለገለ ውዱ ተጨዋቻችንን በድጋሚ
አስከፍተኸዋል። መርዝ የተሞላ ንግግርህም ጎድቶታል።
ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ አፍሮብሃል።

አቶ ባህሩ ጥላሁን ለዚህ አሳፋሪ ንግግርዎት ዑመድ ኡክሪንና
በዚህ ንግግርዎ የተከፉ ኢትዮጵያዊያንን በይፋ ይቅርታ ሊጠይቁ ይገባል !

ዑመድ ኡክሪ ለእኛ ኢትዮጵያዊያን ከሊዮኔል ሜሲ በላይ ነው!

ክብር ባልተመቻቸ ሁኔታ ውስጥ ታግለው በማለፍ ክለባቸውንና ሀገራቸውን በሚገባ ላገለገሉ ተጨዋቾቻችን !

ዘሪሁን ተዝናኑ
ከማይነበብ ፊርማ ጋር !!!

Dirección

Santa Fe

Notificaciones

Sé el primero en enterarse y déjanos enviarle un correo electrónico cuando Rolanio Nasir publique noticias y promociones. Su dirección de correo electrónico no se utilizará para ningún otro fin, y puede darse de baja en cualquier momento.

Compartir